mirage

እንደአፍመፍቻ ቋንቋ የ7ኛና 8ኛ ክፍልየአማርኛ መማሪያ መጽሃፍት ውስጥ የተካተቱ የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች አቀራረብና አደረጃጀት ግምገማጥናት

DSpace Repository

Show simple item record

dc.contributor.author ታደሰ, አግማስ
dc.date.accessioned 2022-03-22T05:41:17Z
dc.date.available 2022-03-22T05:41:17Z
dc.date.issued 2012-08-13
dc.identifier.uri http://hdl.handle.net/123456789/4757
dc.description.abstract ጥናቱ በዋናነት መሠረት አድርጎ የተነሳበት ዓላማ እንደአፍ መፍቻ ቋንቋበሚል በተዘጋጀው የ7ኛና 8ኛ ክፍል አማርኛ መማሪያ መጽሃፍት ውስጥ የተካተቱ የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች አደረጃጀትና አቀራረብን መመርመር ነው፡፡ ዓላማውን ለማሳካትም ዓይነታዊ የምርምር ንድፍን ተጠቅሟል፡፡ ለዚህ ጥናት መረጃ የተሠበሰበው በሰነድ ፍተሻ ሲሆን የ7ኛና 8ኛ ክፍልን አማርኛ መጽሃፍት መርሃ ትምህርትን የማስተማሪያ መጽሃፍትንና የተማሪውን መማሪያ መጽሃፍት ተፈትሿል፡፡ የተሰበሰበው መረጃ በዓይነታዊና መጠናዊ የአተናተን ዘዴ ተተንትኗል፡፡ የተሰበሰበው መረጃ ትንተና እንደሚያመለክተው በአማርኛ መጽሃፍት ውስጥ ያሉ ጥያቄዎች አልፎ አልፎ ውስን ችግሮች ከመገኘታቸው በስተቀር ትክክለኛና ተገቢነት እንዳላቸው ታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎችን የሚያዘጋጁ ባለሙያዎች አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ይረዳል፡ en_US
dc.description.sponsorship uog en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.publisher uog en_US
dc.subject ጥያቄዎችን የሚያዘጋጁ ባለሙያዎች አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ይረዳል፡ en_US
dc.title እንደአፍመፍቻ ቋንቋ የ7ኛና 8ኛ ክፍልየአማርኛ መማሪያ መጽሃፍት ውስጥ የተካተቱ የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች አቀራረብና አደረጃጀት ግምገማጥናት en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search in the Repository


Advanced Search

Browse

My Account