dc.contributor.author |
መልካ, የሺ |
|
dc.date.accessioned |
2021-02-23T08:34:53Z |
|
dc.date.available |
2021-02-23T08:34:53Z |
|
dc.date.issued |
2012-08-26 |
|
dc.identifier.uri |
http://hdl.handle.net/123456789/3324 |
|
dc.description.abstract |
የጥናቱ ዋና አላማ መምህራን በድርሰት መልመጃዎች ላይ የሚሰጡትን የጽሁፍና የቃል እርማት
መተንተን ነው። ጥናቱ ገምጋሚ የአጠናን ንድፍን የተከተለ ሲሆን አይነታዊ የአጠናን ዘዴ ተግባር ላይ
ውሏል፡፡ የጥናቱ ተሳታፊዎች በጨና፣ ቁልሽና ሽሽንዳ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2012 ዓ.ም
ዘጠነኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ በማስተማር ላይ ያሉ አራት መምህራን በጠቅላይ የንሞና ዘዴ
ተመርጠዋል። ጥናቱን ከግብ ለማድረስ በመረጃነት ያገለገሉት በመምህራን የጽሁፍ እርማት
የተሰጠባቸው ድርሰቶች፣ በመቅረጸምሥል ከተቀረጹ ምልከታዎች የተገኙ የቃል እርማቶችና
ቃለመጠይቅ ናቸው። መምህራን የሰጧቸው የጽሁፍና የቃል እርማቶች ከእርማት አይነቶች፣ የእርማት
አሰጣጥ ስልቶችና ባህርያት አንጻር በአይነታዊ ዘዴ ተተንትነዋል። በመረጃ ትንተናው መሰረትም
መምህራን ትዕዛዛዊ የእርማት አይነትን አዘውትረው እንደሚጠቀሙ፣ መርጦ የማረም ስልትንና
አሉታዊ የእርማት አሰጣጥ ባህርያትን በብዛት ተጠቅመው በተማሪዎች ጽሁፍ ላይ እርማት
እንደሚሰጡ የጥናቱ ውጤት አመልክቷል። ስለሆነም መምህራን ተመሳሳይ የሆነ የእርማት አሰጣጥ
ሂደት አዘውትረው ከሚጠቀሙ ይልቅ እንደአስፈላጊነቱ የተለያዩ የእርማት አሰጣጥ ሂደቶችን
በማጣመር ተግባራዊ ቢያደርጉ የሚል አስተያየት ቀርቧል፡፡ የወደፊት የጥናቶች ትኩረትም የተለያዩ
የእርማት አሰጣጥ ሂደቶች ከመጻፍ ክሂል በተጨማሪ በሌሎች ክሂሎች (በመናገር፣ በማንበብና
በማዳመጥ) ላይ የሚኖራቸውን አስተዋጽኦ በስፋትና በጥልቀት መመርመር አስፈላጊ እንደሆነ
ተጠቁሟል፡፡ |
en_US |
dc.description.sponsorship |
uog |
en_US |
dc.language.iso |
other |
en_US |
dc.publisher |
uog |
en_US |
dc.relation.ispartofseries |
report; |
|
dc.subject |
ወደፊት የጥናቶች ትኩረትም የተለያዩ የእርማት አሰጣጥ ሂደቶች ከመጻፍ ክሂል በተጨማሪ በሌሎች ክሂሎች (በመናገር፣ በማንበብና በማዳመጥ) ላይ የሚኖራቸውን አስተዋጽኦ በስፋትና በጥልቀት መመርመር አስፈላጊ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ |
en_US |
dc.title |
የአማርኛ ቋንቋ መምህራን በተማሪዎቻቸው የድርሰት ጽሁፍ መልመጃ ላይ የሚሰጡት ጽሁፋዊና ቃላዊ እርማት ትንተና በ |
en_US |
dc.type |
Thesis |
en_US |